Thursday 11 December 2014

ETHIOPIA: RELEASE PROTESTORS, STOP CRUSHING POLITICAL OPPOSITION- AMENSTY PRESS RELEASE

December 11, 2014,
On 5 and 6 December, security services in Addis Ababa arrested an estimated 90 people during attempts to stage a demonstration by a coalition of nine opposition political parties. The arrests are the latest manifestation of the authorities’ hostility towards the political opposition ahead of the general election scheduled for May 2015. The Ethiopian authorities must ensure the immediate and unconditional release of those arrested for peaceful participation in, or the organization of, the demonstration, and all others imprisoned in Ethiopia for the peaceful expression of their political opinion.

የኢትዮጵያ ‹‹መንግስት›› እስርኞቹን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈታ አምነስቲ ጠየቀ
ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ታፍሰው የታሰሩትና ከፍተኛ ደብደባ የደረሰባቸው የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር አመራሮች፣ አባላትና የሰልፉ ተሳታፊዎችን እስረኞች ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ፡፡ ከአሁን ቀደምም በርካታ ኢትዮጵያውያን ሀሳባቸው በነጻነት በመግለጻቸውና ህገ መንግስቱን የሚሰጣቸውን መብት በመጠቀማቸው መታሰራቸውን ያስታወሰው አምነስቲ ኢንተርናሽናል በ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ላይ የተወሰደው እርምጃ ባለስልጣናቱ ምርጫው ከመድረሱ በፊት ለተቃውሞ ጎራው ያሳዩት ጥላቻ ነው ብሎታል፡፡
ምርጫ 2007 ዓ.ም በተቃረበበት ሁኔታ እንዲህ አይነት እርምጃ መወሰዱ ያሳስበኛል ያለው የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት የኢትዮጵያ መንግስት በሰላማዊ ሰልፉ ላይ አፍሶ ያሰራቸውን ብቻ ሳይሆን ሀሳባቸውን በመግለጻቸውና ህገ መንግስቱን ተጠቅመው በመቃወማቸው የታሰሩትን ሁሉንም እስረኞች ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ሊፈታ ይገባል ሲል ጠይቋል፡፡
http://www.amnesty.org/en/library/info/AFR25/009/2014/en

 Link  http://www.andargachewtsige.com/?p=343

No comments:

Post a Comment