Sunday 30 November 2014

የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶች በአዲስ አበባ ቅስቀሳ ሲያደርጉ ዋሉ

ዘጠኙ የተቃዋሚ ትብብር ፓርቲዎች የጠሩትን "የ24 ሰዓት የአደባባይ ተቃውሞ" (ከህዳር 27, 2007 ዓ.ም እስከ ህዳር 28) አስመልክቶ የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶች በአዲስ አበባ ጎዳናዎች እየተዘዋወሩ ቅስቀሳ ማድረጋቸውን ከሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶች አንዷ የሆነችው እየሩሳሌም ተስፋው ውሏቸውን እንዲህ በማለት በፌስቡክ ገጿ ላይ አስፍራለች፣
ከስር ያለውን ሊንክ በመጫን ሙሉውን ዘገባ ያንብቡት
የሰማያዊ ፓርቲ ወጣቶች በአዲስ አበባ ቅስቀሳ ሲያደርጉ ዋሉ
ዘጠኙ የተቃዋሚ ትብብር ፓርቲዎች የጠሩትን
ECADFORUM.COM

No comments:

Post a Comment