Friday 13 March 2015

የብር ተቃውሞው እንደቀጠለ ነው


መጋቢት ፬(አራት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መንግስት በአገሪቱ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ስርአት እንዲያመጣ፣ ህዝቡ ለመብቱ እንዲነሳ የሚጠይቁ የብር ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው። ዜጎች በተለያዩ የብር ኖቶች ላይ ” ህዝባዊ እምቢተኝነት ይቀጥላል፣ ፍትህ እኩልነት፣ ነጻነት፣ ከዘረኝነት የጸዳች አንዲት ኢትዮጵያ፣ የኢትዮጵያ ህዝብ ድምጽ ይሰማ፣ ፍትህ፣ ዘረኝነት ይብቃ፣ ጭቆና ይብቃ የሚሉና ሌሎችም መፍክሮች ተጽፎባቸው እየተሰራጩ ነው።





No comments:

Post a Comment